Saturday, 7 June 2014

መጽሐፍ ቅዱስን ማስተማር የሚገባቸው እነማን ናቸው?

መጽሐፍ ቅዱስን ማስተማር የሚገባቸው እነማን ናቸው?
በመልአከ ሰላም ቀሲስ ደጀኔ ሽፈራው

            
ጉዳያችን፥ ከምዕራፍና ከቁጥር ጋር ከሆነ
ለምሳሌ፦ እመቤታችንን ቅድስት ድንግል ማርያምን የተቀበልናት፤ በማን ስም ነውበኢየሱስ ክርስቶስስም አይደል እንዴየክርስቶስ እናት ስለሆነችቅዱሳኑን የተቀበልነው በማን ስም ነውበኢየሱስ ክርስቶስ ስም እኮነውነቢያትን፥ የተቀበነው በማን ስም ነውበኢየሱስ ክርስቶስ ስም እኮ ነውሐዋርያትን፥ በኢየሱስ ክርስቶስስምጻድቃንን፥ በኢየሱስ ክርስቶስ ስምሰማዕታትን፥ በኢየሱስ ክርስቶስ ስምመስቀሉን፥ በኢየሱስ ክርስቶስስምቁርባኑን፥ በኢየሱስ ክርስቶስ ስምእንዴትማስተዋል አቃተን?
ጉዳያችን፥ ከምዕራፍና ከቁጥር ጋር ከሆነ፤ ነጥብ በነጥብ እንነጋገራለን! የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፪ቁጥር ፳፫፤ ቅዱስ ማቴዎስ ወንጌላዊ፥ ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ እንዲህ ብሎ ፅፏል፦ "በነቢያት፥ ናዝራዊ ይባላልየተባለው ይፈጸም ዘንድ፥ ናዝሬት ወደምትባል ከተማ መጥቶ ኖረ።ማንኢየሱስ ክርስቶስየት ኖረበናዝሬትኖረለምን በናዝሬት ኖረ? "በነቢያት፥ ናዝራዊ ይባላልተብሎ የተነገረው ይፈጸም ዘንድ።
አሁን ይሄንን ትንቢት ይዘን የነቢያትን መጽሐት ብንመለከት፣ የነቢያትን መጽሐት ብንመረምር፤ ይሄንንትንቢት አናገኘውም። ትንቢተ ኢሳያስ ላይ የለም "ናዝራዊ ይባላልየሚለው ትንቢት። ትንቢተ ኤርምያስ ላይየለም፣ ትንቢተ ሕዝቅኤል ላይ የለም፣ ትንቢተ ዳንኤል ላይ የለም፤ የነቢያት ትንቢት መጽሐት ሁሉ ላይ የለም።ታዲያ፥ ቅዱስ ማቴዎስ፥ ከየት አምጥቶ ጻፈውከየት አምጥቶ ነው "በነቢያት፥ ናዝራዊ ይባላልተብሎ የተነገረውትንቢት ይፈጸም ዘንድ ይሆን፤ ያለውምዕራፍና ቁጥር ስጡኝቶሎ በሏቅዱስ ማቴዎስ ከየት አመጣው?በነቢያት መጽሐት ከሌለ ከየት አመጣ?
እንግዲህ፥ እኛ ትንሽ በተነፈስን-ቁጥር፤ ምዕራፍ-ቁጥርየሚሉ አንበሶች፥ ለምን ቅዱስ ማቴዎስንአይጠይቁትም? "አንተ ማቴዎስ፥ በነቢያት ናዝራዊ ይባላል የተባለው ይፈጸም ዘንድ በናዝሬት ኖረ ብለህ ስለ ኢየሱስክርስቶስ ተናግረሃልየነቢያት መጽሐት ላይ የለም፤ ከየት አመጣኸውምዕራፍ-ቁጥር?" ብለው ለምንአይጠይቁትለምን አይጠይቁትእንግዲህ ሄደው ይጠይቁከቻሉ፥ ሠማይ-ቤት ሄደው፦ "አንተ ማቴዎስ፥ወንጌል ላይ እንዲ ፈሃል፤ ምዕራፍ-ቁጥርቶሎ ውለድ!" ይበሉት። ከእርሱ ጋር ከተስማሙ ከእኛ ጋር አንስማማ?አንስማማ ወይከቅዱሳን ጋር ባለመስማማታቸው ነውኮ ከእኛ ጋር መስማማት ያቃታቸውአይደለም እንዴከነ-ቅዱስ ማቴዎስ ከተስማሙ፤ ከእኛም ጋር ይስማማሉ! የሚያጣላን፥ ነገር የለምየሚያጋጨን፥ ነገር የለም!
ችግሩ፥ የምዕራፍና የቁጥር ችግር ከሆነ፦ ወገኖቼበልበ-ነቢያት የቀረ፥ ለሐዋርያት የተገለጠ ነገር አለ̕፤በልበ-ሐዋርያት የቀረ፥ ለሊቃውንት የተገለጠ ነገር አለ̕ እንደገና ደግሞ ሁሉ-ነገር አልተጻፈም። በጹሑፍ፥ የተላለፈነገር አለ̕ ቃል በቃል፥ የተላለፈ አለ̕ ይሄንን ትንቢት፥ በእርግጥ ነቢያት ተናግረውታል። ነገር ግን በምርኮ ጊዜየጠፉ መጽሐት ነበሩ፤ በዚያ ላይ፥ ትንቢቱ ተጽፎ ነበረ። መጽሐቱ ቢጠፉም፥ ትንቢቱ ስላልጠፋ፣ ቃል በቃልእየተነገረ፣ ከቅዱስ ማቴዎስ ስለደረሰ፤ ቅዱስ ማቴዎስ፥ በቃል ያገኘውን፤ በወንጌሉ ሊጽፈው ችሏል ማለት ነው።
እንግዲህ፥ ወንጌልን እናስተምራለን የሚሉ ሠዎች፤ ይሄንን ነገር ቢጠየቁ መልስ አላቸውመልስ አላቸውወይበደንብ ተናገ! አላቸው ወይየላቸውም። ላቸው፥ ንጌልን ቁጭ  አለባቸው፤ ከሌላቸው ወንጌልን ማስተማር የለባቸውም። ይሄንን ጥያቄ፥ የቤተ-ክርስቲያን አባቶች ይመልሱታል። ስለዚህ፥ መጽሐፍ ቅዱስን ማስተማር የሚገባቸው፤ አባቶቻችን ናቸው ወይስ አይደሉምናቸ! ዚህ፥  በለ! እውነቴን ነው የምለው፤ ትምክህት አይደለም! ይሄ እውነት፥ እውነትን መናገር፣ እውነትን መመስከር እንጂ! ትምክህት፣ ትዕቢት፤ አይደለም። ክርስትና ማለት፥ እውነቱን እውነት፣ ሐሰቱን ሐሰት ማለት ነው። እኛን፥ ምዕራፍና ቁጥር  ሚጨጭቁን፤ ወንጌሉን ተሸክመዋል። ወንጌላዊያን፥ ነን ይላሉ፤ እሺ ምዕራፍና ቁጥር ይንበነት፥ ዝራዊ ይባላል የተባለውእስኪ ያምጡት! ካላመጡት ደግሞ  ወንጌሉን ቁጭ ነው! ከመልአከ ምዕረት፥ እግር ሥር ቁጭ ብሎ መማር ነው! ከአባቶች፥ እግር ሥር ቁጭ ብሎ  መማር ነው! ይሄ ነው እውነቱ።
ሁለተኛ ጢሞቴዎስ ምዕራፍ ሦስት ቁጥር ስምንት፤ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ መለስ ብሎ፥ የነቢያት አለቃ የሆነውን፣ የእግዚአብሔርን ባለመዋል፣ ሙሴን አሰበው። ቅዱስ ጳውሎስ፥ ማንን አሰበየነገራችሁኝማንን አሰበሙሴን አሰበ። ሙሴ፥ የማን ባለመዋል ነውየእግዚአብሔር፥ ባለመዋል ነው።  የማን ወዳጅ ነው?የእግዚአብሔር፥ ወዳጅ ነው። ቅዱስ ጳውሎስ፥ መንፈስ ቅዱስ ያደረበት ስለሆነ፣ እግዚአብሔር የመረጠው ስልሆነ፣ አባቶቹን ነቢያትን አል̕ረሳም። የዛሬ ችግር፥ ትውልዱ አባቶቹን ነቢያትን እረሳ፣ አባቶቹን ሐዋርያትን እረሳ፣ አባቶቹን ጻድቃንን እረሳ፣ አባቶቹን ሰማዕታትን እረሳ፤ ማስታወስ አቃተው። ቅዱስ ጳውሎስ ግን ነቢዩን ሙሴን አስታወሰ፤ አስታውሶ ስለ ሙሴ ተናገረ።
ምን ብሎ ተናገረ ሙሴ፥ ግብፅ ጠንቋ እንደተቃወሙት። ሙሴ ቅዱስ ው፥ ቅዱሱን ሠውየተቃወሙት ጠንቋ ናቸው፤ ቅዱሱን ሠው የተቃወሙት አስማተኞች ናቸው። ዛሬም፥ ቅዱሳኑን የሚቃወሙ ጠንቋ ናቸው፤ ቅዱሳኑን የሚቃወሙ አስማተኞች ናቸው፤ ቅዱሳኑን የሚቃወሙ የዛር-መንፈስ ያደረባቸው ናቸ እንጂ! የእግዚአብሔር መንፈስ፥ ያደረባቸው ቅዱሳኑን አይቃወሙም። ለምንየእግዚአብሔር መንፈስ፥ እርስ በእርሱ፤ አይቀዋወምም። የእግዚአብሔር መንፈስ፥ እርስ በእርሱ፤ አይጣላም። በቅዱሳን ያደረ፥ የእግዚአብሔር መንፈስ ነው። በእነዚም ሠዎች ያደረው የእግዚአብሔር መንፈስ ቢሆን ኖሮ፤ ይቀዋወማሉ ወይስ ይስማማሉ?ሩኝይስ ነበረ  ቃረ ው፣ እርኩስ  ው፣ ቅዱስ መንፈስ ያደረበትን የሚቃወም፤ እውነቱን እውነት፣ ሐሰቱን ሐሰት።
አሁን የምርጫ መልስ አይደለም፤ ጥያቄ ተጠይቆ፥ አይሰራ እዚህ ር፤ እውነቱን እውነት፣ ወይም ሐሰት ነው የምንማረው።  እውነቱን ምን ማለት ይገባል? እውነት! ሐሰቱንስ ሐሰት! ሸፋፍነን፣ አድበስብሰን፣ ብናልፍ፤ እኛው ነው የምንቸገርበት።አደባብሰው ቢያርሱ በአረም ይመለሱ ነው” እኛኑ ስጨንቀን። ታዲያ ቅዱስ ጳውሎስ፥ አባቱን ሙሴን አሰበ፣ አባቱን ሙሴን አስታወሰ፣ ጠንቋችእንደተቃወሙት፣ አስማተኞች እንደተቃወሙት፣ መተተኞች እንደተቃወሙት፤ ምን ብሎ ጻፈለት? ለሚወደው ለልጁ ለጢሞቴዎስ፦ኢያኔስና ኢያንበሬስም ሙሴን እንደ ተቃወሙት እንዲሁ እነዚህ ደግሞ አእምሮአቸው የጠፋባቸውቅዱንን ቃወሙ፣ ባለ አእምሮ ናቸ ይስ አእምሮ ፋባቸአእምሮአቸው የጠፋባቸው ስለ እምነትም የተጣሉ ሰዎች ሆነው፥ እውነትን ይቃወማሉ” /፪ኛ ጢሞ ፫፥፰/

ቅዱስ ጳውሎስ፥ ሙሴን ተቃወሙት ጠንቋች፤ ስማቸው ማንና ማን እንደሆነ ነገረን። ስማቸውን እነማን ናቸው ̕? እገሩኝ! “ኢያኔስና ኢያንበሬስ ወደ ኦሪቱ ተመልሰን፥ የሙሴን ታሪክ ብናነብ፣ ጠንቋ ሙሴን እንዴት እንደተቃወሙት ብንመለከት፦  “ኢያኔስየሚለውን ስም እናገኛለንኢያንበሬስየሚለውን ስም እናገኛለንይሄ  ው። ኦሪቱ፥ ይሄን ሪክ ናገኘው ኦሪት ጸአት ምዕ  ቁጥር ፲፩ ላይ ነው።

No comments:

Post a Comment